ይህ ገጽ በራስ-ሰር ተተርጉሟል፤ በአፍ-መፍቻ ቋንቋ ተናጋሪ ግምገማ በመጠባበቅ ላይ ነው።

ለመጨረሻ ጊዜ የታየው
September 10, 2011
መጨረሻ የታወቀው ቦታ
ባህር ዳር፣ ኢትዮጵያ
የአፋልንን የጫንቀት ጣር ይሄ የምትመለከቱት ልጄ አሁድ አለት የካቲት 10 / 2011 ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም ያየው ሰው ካለ ቢያሳውቀን ወርታውን እንከፍላለን ስሙም ሳሊም ሁሴን ሲሆን መኖሪያችንም ባህር ዳር ነው
የቤተሰብ አባላት ከሆናችሁ፣ እባክዎ ያግኙን።
ስለዚህ ጉዳይ መረጃ ካለዎት፣ እባክዎ ከላይ ጥቆማ ያስገቡ ወይም በ info@missingfromethiopia.org ያግኙን።
ሳሊም ሁሴንን አይተው ከሆነ ወይም ሊረዳ የሚችል ማንኛውም መረጃ ካለዎት፣ እባክዎ ያካፍሉን። እያንዳንዱ ጥቆማ ዋጋ አለው።