Last Seen
September 6, 2013
Last Known Location
Addis Ababa, Ethiopia
የለበሰችው ልብሱ ከላይ ጥቁር ቲሸርት ከታች ቀይ ጉርድ ነው
የምትመለከቷት ልጅ ወርቅነሽ በላይ ትባላለች እድሜዋ 18 ዓመት ነው አርብ 6/09/2013 ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ ራ በተ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም ይኸን ልጅ ተወልዳ ያደገችው ራያ ቆቢ ጎባዬ ቡሆሮ አካባቢ ተወልዳ ያደገች ስትሆን ወደ አድስ አበባ ለስልጠና ነበር የመጣችው እባካችሁ በድንግል ማርያም ተበናኝ በተለይ ጀምሮ1 አካባቢ እና ልሱ ምድህነያለም ያላችሁ
If you are family members, please contact us.
If you have information about this case, please submit a tip above or contact us at info@missingfromethiopia.org.
If you have seen Werknesh Belay or have any information that could help, please share it with us. Every tip matters.